Thursday, October 31, 2013

ጥቅምት 15


በጥቅምት 15 ቀን መታሠቢያቸው የሆኑ ቅዱሳኖች እናስተዋውቆት::ቅዱስ ዺላሞን ሰማዕት:ቅዱስ አርሞቅስ እረፍት:ዻውሎስን ይረዳው የነበረው ሲላስ በዓለ እረፍታቸው:ቅዱስ ሰላትዮን:ቅዱስ ኢጥራኩስ:ቅዱስ ኢናፍር:ቅዱስ ኢዲራኒቆስ:ቅዱስ አርሞሊስ:ቅዱስ አድማንያ:ቅዱስ አርሚስ እነዚህ ታሪካቸው የሌለ መታሠቢያቸው: አዝቂርና:ኪርያቅ:ታላቁ አባት የተባለው ኢሳያስ:ቅዱስ ሚናስ:ሕፃን ቅዱስ ቂርቆስና:ቅድስት ለባሲተ ክርስቶስ ወርሀዊ መታሠቢያ በዓላቸው ነው::ምንጭ ሊቀ ብርሃናት መርቆሬዎስ አረጋ 36ቱ ቅድሳት አንስት ከሚለው መጽሀፍትና:ነገረ ቅዱሳን ከሚለው መጽሐፍ ይቆየን::
LIKE >>>
https://www.facebook.com/pages/ተዋህዶ-ሀይማኖታችን/117298008428339?ref=hl

No comments:

Post a Comment