Thursday, October 31, 2013

መስከረም 23



በመስከረም 23 ቀን መታሠቢያቸው የሆኑ ቅዱሳን ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዳዊ:አባ ተጠምቀ መድህን ዘጎጃም ኢንብሳ የጏሕንቻ ማርያም ወንዶችና:የጋሾላ ቅ/ጊዮርጊስ ሴቶች ገዳም የመሠረቱና:ጻድቁ ዮስጣቲዎስ ወርሐዊ መታሠቢያ በዓላቸው:የሐዋርያው እንድርያስ ልደቱና:ቅዱስ ዮልያኖስ ሰማእት:ቅዱስ አናብዮስ ሰማእት አመታዊ መታሠቢያ በዓላቸው ነው:ምንጭ ሊቀ ብርሃናት መርቆሬዎስ አረጋ 36ቱ ቅድሳት አንስት ከሚለው መጽሐፍት

No comments:

Post a Comment