Thursday, July 3, 2014

ሰኔ 23

ሰኔ 23 
በዚህች ቀን የዳዊት ልጅ የቤርሳቤህ ልጅ ጠቢቡ ሰሎሞን አረፈ። በ 12 ዓመቱ ሲነግስ እግዚያብሔርን አንዲት ነገር ለመነው ፍርድ እንዳልገመድል ደሃ እንዳልበድል ጥበብን ስጠኝ ብሎ የልቡን መሻት ሰጠው ፍጹም ጠቢብም አደረገው፤ለ 40 ዓመት በቅን እየፈረደ በንግስና ቆይቶ በ 52 ዓመቱ በዛሬዋ ቀን አረፈ።

LIKE OUR PAGE >>>

No comments:

Post a Comment