Sunday, July 13, 2014

እንኳን አደረሳችሁ፤ ሐምሌ 5

በዚህች ቀን የቤተክርስቲያን አዕማድ የዓለም ብርሃን የሆኑት ሊቀ ሐዋርያ ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ በሮም አደባባይ በኔሮን እጅ በሰማዕትነት አረፉ፤ ቀዱስ ጴጥሮስ ቁልቁል ተሰቅሎ ነፍሱ እስክትወጣ ለህዝቡ ወንጌልን ይሰብክ ነበር፤ ቅዱስ ጳውሎስን አንገቱን ሰይፈው ገደሉት፤ ሩጫቸውን ጨረሱ ሃይማኖታቸውንም ጠበቁ በዛሬዋ ዕለት የክብር አክሊልንም ተቀበሉ። በረከታቸው ይደርብን


No comments:

Post a Comment