Sunday, July 13, 2014

ሐምሌ 6

በዚህች ቀን ዕዝራ ሱቱኤል ልክ እንደ አባቶቹ ሄኖክና ኤልያስ ሞትን ሳይቀምስ ወደ ብሄረ ህያዋን የተወሰደበት ቀን ነው፤ይህ ነብይ ቅዱስ ኡራኤል እሳት የመሰለ የጥበብን ጽዋ ካጠጣው በኃላ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ጠፍተው የነበሩትን የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን በ 40 ቀናት ውስጥ በድጋሚ ጻፋቸው፤ በረከቱ ይደርብን

No comments:

Post a Comment